ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ለቻይና ሕዝብና መንግሥት ለአዲስ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡

107
ጥር 23/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ለቻይና ሕዝብና መንግሥት ለሀገሪቱ አዲስ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላልፈዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመልካም ምኞት መግለጫቸውም በአስቸጋሪ ወቅት ቻይና ለኢትዮጵያ ለሰጠችው ድጋፍ መንግሥት ላቅ ያለ ምስጋና እንደሚያቀርብ ገልጸዋል።
#ኢትዮጵያን እናልማ፣እንገንባ፣እንዘጋጅ!
#ሀገርን በዘላቂነት እናልማ!
#የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ!
#ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ!
ተጨማሪ መረጃዎችን ከአሚኮ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
በዌብሳይት amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ
በአሸባሪውና ወራሪው የትግራይ ቡድን በዋግኽምራና በወሎ አካባቢዎች የወደሙና የተዘረፉ የሚዲያ መሳሪያዎችን መልሶ በመገንባት ለሕዝብ አገልግሎት ለመስጠት አሚኮን ይደግፉ። https://ameco.bankofabyssinia.com/
Previous article“በአሸባሪው የትግራይ ወራሪ ቡድን ጉዳት የደረሰባቸውን የአማራና የአፋር ክልሎች መልሶ ለማቋቋም ኹሉም ክልሎች ኀላፊነታቸውን ሊወጡ ይገባል”የፖለቲካል ኢኮኖሚ ተንታኝ አቶ ሸዋፈራሁ ሽታሁን
Next article‹‹በኢትዮጵያ የሚካሄደው የመሪዎች ጉባኤ የአፍሪካውያንን አንድነትና ወንድማማችነት ያረጋገጠ ነው›› ዶክተር ቢቂላ ሁሪሳ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማዕከል አስተባባሪ ሚኒስትር