ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ለመወያየት አቢጃን ከተማ ገቡ።

176

ታኅሣሥ 07/2014 ዓ.ም (አሚኮ)ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ የኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታን ጨምሮ በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ለመወያየት ኮትዲቯር አቢጃን ከተማ ገብተዋል።
በቆይታቸው ከኮቲዲቯር ጋር የሁለትዮሽ ግንኙነት ይበልጥ በሚጠናከርበት ሁኔታ ከሀገሪቱ ፕሬዚዳንት አላሳን ኦታራ ጋር ይወያያሉ።
ከኢትዮጵያውያን ማኅበረስብ እና ከአፍሪካ ልማት ባንክ መሪዎች ጋር እንደሚወያዩ ከፕሬዚዳንት ጽሕፈት ቤት የተገኘ መረጃ ያመላክታል።
ተጨማሪ መረጃዎችን ከአሚኮ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
ዩቱዩብ https://bit.ly/2RnNHCq
በዌብሳይት amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ
ትዊተር https://bit.ly/37m6a4m
ቲክቶክ tiktok.com @amharamediacorporation

Previous articleየውጭ ጣልቃ ገብነትን የሚቃወም ሰላማዊ ሰልፍ በአማራ ክልል ታኅሣሥ 08/2014 ዓ.ም ይካሄዳል፡፡
Next articleየኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በደሴና ኮምቦልቻ በሚገኙ ኢንዱስትሪዎች ላይ የአሸባሪው የትግራይ ወራሪ ቡድን ያደረሰውን ውድመት በጥናት ይፋ አደረገ።