ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከአንቶኒዮ ጉቴሬስና ከሙሳ ፋኪ ማሃማት ጋር የስልክ ውይይት አደረጉ።

188
ሕዳር 30/2014 (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬስና ከአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ ማሃማት ጋር ውጤታማ የስልክ ውይይት ማድረጋቸውን ገለጹ።
ከሁለቱ መሪዎች በተጨማሪ ከአውሮፓ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ቻርልስ ሚሼል ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ መምከራቸውን በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው አመላክተዋል።
ተጨማሪ መረጃዎችን ከአሚኮ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
በዌብሳይት amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ
ቲክቶክ tiktok.com @amharamediacorporation
Previous articleከ200 ሺህ በላይ ሕዝብ የሚገለገልበት ሆስፒታል ሙሉ በሙሉ ወድሟል።
Next article“አፍሪካ በተመድ ጸጥታው ምክር ቤት ቋሚ መቀመጫ አለማግኘቷ አሳዛኝ ነው” የአፍሪካ መሪዎች