የተለያዩ የጦር መሣሪያዎች ትቦ ውስጥ ተጥለው ተገኙ።

245
ሕዳር 18/2014 ዓ.ም (አሚኮ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 02 ልዩ ቦታው ጠመንጃ ያዥ አካባቢ የተለያዩ የጦር መሣሪያዎች ትቦ ውስጥ ተጥለው ተገኙ።
1) ታጣፊ ከላሽ ብዛት 1 የውግ ቁጥር 24096 የጥይት ብዛት 114 እና 4 ካዝና
2) ማካሮፍ ሽጉጥ ብዛት 1 የውግ ቁጥሩ የማይታይ የጥይት ብዛት 7 ፍሬ
3) አንድ የአፋር ግሌ የሚመስል ሳንጃ ሲሆን ሕዳር 17/2014 ዓ.ም ተይዞ ላንቻ ለፖሊስ ጣቢያ ገቢ ሆኗል።
ኅብረተሰቡ አካባቢውን በንቃት እንዲቃኝና የተለየ ነገር ሲመለከት ለፖሊስ እንዲያመለክት ፖሊስ አሳስቧል።
#መሪህን ተከተል!!
#ሀገርህን አድን!!
#ነፃነትህን አትስጥ !!
Previous articleበአማራና አፋር ክልሎች ለተፈናቀሉ ዜጎች የሰብዓዊ ድጋፍ እያደረገ እንደሚገኝ መንግሥት አስታወቀ፡፡
Next articleየወገንን ጦር የማጥቃት ክንድ መቋቋም ያቃተው ጠላት ሲሸሽ ንብረቶችን አውድሞና ዘርፎ እንዳይሄድ ማኅበረሰቡ እንዲታገል የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ጥሪ አቀረበ፡፡