
ሕዳር 16/2014 ዓ.ም በኒውዝላንድ ዊሊንግተን የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን አሻባሪው የትግራይ ወራሪ ኃይል በከፈተው ጦርነት የተፈናቀሉ ወገኖችን ለመደገፍ 30 ሺህ 995 የአሜሪካ ዶላር ድጋፍ ማድረጋቸውን የአማራ ክልል ገንዘብ ቢሮ አስታውቋል፡፡
የአማራ ክልል መንግሥት በኒውዝላንድ ዊሊንግተን የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ላደረጉት ድጋፍ ምሥጋና አቅርቧል፡፡
ኢትዮጵውያኑ እያደረጉ ያሉትን ድጋፍ አጠናክረው እንዲቀጥሉ የክልሉ መንግሥት ጥሪ ማቅረቡን ከክልሉ ገንዘብ ቢሮ የተገኘ መረጃ ያመላክታል፡፡
ተጨማሪ መረጃዎችን ከአሚኮ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
በዌብሳይት amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ
