በጎንደር ከተማ አስተዳደር በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ምክክር እየተደረገ ነው፡፡

148

በጎንደር ከተማ አስተዳደር በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ምክክር እየተደረገ ነው፡፡

ባሕር ዳር፡ መስከረም 22/2012 ዓ/ም (አብመድ) በጎንደር ከተማ አስተዳደር ልዩ ልዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች የሚሳተፉበት የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው፡፡ ውይይቱን የአማራ ክልል ሠላምና ደኅንነት ግንባታ ቢሮ ኃላፊ አቶ አገኘሁ ተሻገር እየመሩት ነው፡፡

ዘጋቢ፡- ደጀኔ በቀለ

Previous articleበጎንደር ከተማ የንፁሕ መጠጥ ውኃ ተበክሏል እየተባለ በማኅበራዊ ገጾች የተለቀቀው መረጃ የተሳሳተ መሆኑ ተገለፀ።
Next article“በኅብረተሰቡ ታማኝነትን ያተረፉ የፍትሕ ተቋማትን መገንባት እንዳለብን እናምናለን፡፡” የክልሉ ጠቅላይ ዐቃቢ ሕግ