
ሕዳር 12/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ነዋሪነታቸውን በአሜሪካ ዳላስ ቴክሳስ ያደረጉ ኢትዮጵያውያን በአሸባሪው የትግራይ ወራሪ ኃይል ለተፈናቀሉ ወገኖች ለሁለተኛ ጊዜ 305 ሺህ ዶላር ድጋፍ ማድረጋቸውን አምባሳደር ፍጹም አረጋ አስታውቀዋል፡፡
በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ፍጹም አረጋ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው እንዳመላከቱት የተደረገው ድጋፍ ካሁን ቀደም ከተደረጉት ድጋፎች ከፍተኛው ነው፡፡ በድጋፍ ማሰባሰቡ በመሪነት ሚና አበርክቷቸውን ለተወጡት አርቲስት ተስፋዬ ሲማ እና ድጋፍ ላደረጉ ኢትዮጵያውያን አምባሳደሩ ምስጋና አቅርበዋል፡፡
ተጨማሪ መረጃዎችን ከአሚኮ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
በዌብሳይት amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ