❝…የተጋረጠብንን የህልውና ስጋት አንድ ሆነን ማሸነፍ እንችላለን❞ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)

254
አዲስ አበባ: ሕዳር 12/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው መልዕክት አስተላልፈዋል።
በመልዕክታቸውም ❝በኢትዮጵያ እና በውጭ የምትገኙ ኢትዮጵያውያን ወገኖቼ፣ እውነትን ለዓለም ለመግለጥ እያደረጋችሁ ያላችሁት ተጋድሎ እጅግ የሚደነቅ ነው❞ ብለዋል።
❝ይህ ጥንታዊ ሕዝብ ከሩቅ እና ከቅርብ ኃይሎች የተጋረጠበትን የህልውና ስጋት አንድ ሆነን ማሸነፍ እንችላለን። እንደ ዓድዋ ልጆች ኢትዮጵያን በጽናት ወደፊት እናሻግራለን❞ ነው ያሉት።
ተጨማሪ መረጃዎችን ከአሚኮ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
በዌብሳይት amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ
Previous article“ጠላትን ደምስሶ ጀብድ ለመስራት የዘመተ ጀግና ህያው ነው” የፋኖው መሪ አጋየ አድማስ
Next articleሽብርተኛው የትግራይ ወራሪ ኀይልን በመደምሰስ የጀግኖች አባቶችን ታሪክ በተግባር እየደገሙ መሆናቸውን በተከዜ ግንባር የዘመቱ ፋኖዎች ገለጹ።