
ባሕር ዳር፡ ሕዳር 07/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የሀገር ግንባታ የጋራ ጥረትን የሚጠይቅ መሆኑን አስታወቁ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትዊተር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ እንዳስታወቁት እያንዳንዱ ዜጋ ለኢትዮጵያ ስኬት ሚና አለው።
በተቀናጀ ጥረታችን እንቀጥል ሲሉም መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።
ወራሪውን ጠላት ደምስስ!
የጀግንነት ታሪክህን ዳግም አድስ!
ነፃነትህን አትስጥ!
ተዋርዶ ከመኖር በክብር መሞት ይሻላል!
ተጨማሪ መረጃዎችን ከአሚኮ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
በዌብሳይት amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ