ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ የደቡብ ሱዳን ፕሬዝዳንት ልዩ ልዑክን ተቀብለው አነጋገሩ፡፡

174

ባሕር ዳር፡ መስከረም 20/2012 ዓ/ም (አብመድ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ (ዶክተር) የደቡብ ሱዳን ፕሬዝዳንት ሳልቫ ኪር ማያርዲት ልዩ ልዑክን ተቀብለው አነጋገሩ፡፡ ልዑኩ ከፕሬዝዳንት የተላከ መልዕክትንም ለጠቅላይ ሚኒስትሩ አቅርቧል፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ በሁለትዮሽና ቀጠናዊ ግንኙነቶች ዙሪያ ከልዑኩ ጋር ሊመክሩ እንደሚችሉም የጠቅላይ ሚኒስቴር ጽሕፈት ቤት አስታውቋል፡፡

Previous articleአመልድ ደረጃውን የጠበቀ ጋራዥ ከሁለት ወራት በኋላ ወደ ሥራ ሊያስገባ ነው፡፡
Next articleየሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፊታችን ሰኞ ከእረፍት ይመለሳል፡፡