አዲሀገራይ የሚገኘው አዲቡክራይ የአሸባሪው ትህነግ ማሰልጠኛ ማዕከል በአየር ኃይል ተመታ።

213
ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 24/2014 ዓ.ም (አሚኮ) አዲሀገራይ አካባቢ የሚገኘው አዲቡክራይ የትህነግ ሽብር ቡድን ማሰልጠኛ ማዕከል በኢትዮጵያ አየር ኃይል ዛሬ ተመቷል።
በዚህ ማሠልጠኛ በአሁኑ ወቅት ቡድኑ ለሸብር ተልዕኮ የተመለመሉ በርካታ ታጣቂዎችን እያሰለጠነበት ይገኛል ሲል የመንግሥት ኮምዩኒኬሽን አገልግሎት አስታውቋል፡፡
ተጨማሪ መረጃዎችን ከአሚኮ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
በዌብሳይት amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ
Previous articleዓመት የሞላው ክህደት።
Next articleበአሸባሪው የትግራይ ወራሪ ኀይል የተፈናቀሉ የዳህና ወረዳ ወገኖች ወደ ቀያቸው መመለስ ጀመሩ።