የኢፌዴሪ የመንግሥታት ግንኙነት ሥርዓትን ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር 1231/2013 መሰረት የተቋቋመው የፌዴራልና የክልል መንግሥታት የሕግ አስፈፃሚዎች የግንኘነት መድረክ እየተካሄደ ይገኛል።

437
ባሕር ዳር: ጥቅምት 19/2014 ዓ.ም (አሚኮ) መድረኩ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የሚመራ ሲሆን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን፣ የሁሉም ክልሎች ርእሳነ መሥተዳድሮች፣ የሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች ከንቲባዎች እና ሌሎች የፌዴራልና የክልል አመራሮች በተገኙበት በባሕር ዳር እየተካሄደ ይገኛል።
የግንኙነት መድረኩ በወቅታዊ ሁኔታ ላይ በዝርዝር ተወያይቶ የተለያዩ ውሳኔዎችን ያስተላልፋል ተብሎ ይጠበቃል።
ተጨማሪ መረጃዎችን ከአሚኮ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
በዌብሳይት amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ
Previous article“ኢትዮጵያ ትናንት ሚሊዮኖች ዋጋ ከፍለው ያሻገሯት ሀገር ናት፤ ዛሬም ሚሊዮኖች ዋጋ ከፍለን እናስቀጥላታለን” ምክትል መቶ አለቃ ኤርሚያስ ማቴዎስ
Next article“የተሰነዘረብንን ጥቃት በመመከት የሀገራችንን አንድነትና ሉዓላዊነት እንጠብቃለን” የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት