በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በዓለ ሲመት ለመታደም የጅቡቲ ፕሬዚዳት እስማኤል ኦማር ጌሌህ አዲስ አበባ ገቡ።

137
አዲስ አበባ፡ መስከረም 24/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ፕሬዚዳንቱ አዲስ አበባ ሲገቡ የገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሽዴ የትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጅነር ጌታሁን መኩሪያ እና ሌሎች የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የሥራ ኃላፊዎች አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡
በዚህ በዓለ ሲመት ላይ ለመገኘት የጎረቤት ሀገራት መሪዎችን ጨምሮ ሌሎች የሀገራት መሪዎች ይገኛሉ ተብሏል።
ዘጋቢ፡- አንዱዓለም መናን – ከአዲስ አበባ
ተጨማሪ መረጃዎችን ከአሚኮ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
በዌብሳይት amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ
Previous article“ባለፉት ዓመታት የሀገራችንን እድገትና ሰላም በማይፈልጉ የውስጥ ተላላኪዎችና በውጪ ሀገራት ጠላቶች ተፈትነናል” የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር
Next articleየኢፌዲሪ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ አቶ አገኘሁ ተሻገር ለምክር ቤቱ ያስተላለፉት መልዕክት፡፡