❝በክልሉ የተሰጠኝን ከባድ ኀላፊነት እንድወጣ ከጎኔ ሆናችሁ ላገዛችሁኝ ሳጠፋ ለነቀፋችሁኝ ሁሉ ምስጋናየን አቀርባለሁ❞ የቀድሞው የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አገኘሁ ተሻገር

233

መስከረም 20/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የቀድሞው የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አገኘሁ ተሻገር ባስተላለፉት መልዕክት ❝ከ2011 ሰኔ ወር ጀምሮ በክልሉ የተሰጠኝን ከባድ ሃላፊነት እንድወጣ ከጎኔ ሆናችሁ ላገዛችሁኝ ሳጠፋ ለነቀፋችሁኝ ሁሉ ምስጋናየን አቀርባለሁ❞ ብለዋል።

ለተተኪ ጓደኞቸ መልካም የሥራ እና የትግል ዘመን እንዲሆንላችሁ እመኛለሁ ነው ያሉት።

❝ፈጣሪ ሀገራችንንና ሕዝቦቿን ይባርክ❞ ሲሉም መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።

ተጨማሪ መረጃዎችን ከአሚኮ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
ዩቱዩብ https://bit.ly/2RnNHCq
በዌብሳይት amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ
ትዊተር https://bit.ly/37m6a4m

Previous articleበተባበሩት መንግሥታት ድርጅት 76ኛው ጉባዔ ኢትዮጵያ ያላትን እውነታ ያስገነዘበችበት መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡
Next articleመንግሥት በሀገር ውስጥ ጉዳይ ጣልቃ ገብተዋል ያላቸውን የውጭ ሀገር ዜጎች በ72 ሰዓታት ከሀገር እንዲወጡ አዘዘ።