
መስከረም 19/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የቅማንት ሕዝብ ሀገርን የሚያፈርስ ዓላማ ካለው የአሸባሪ ቡድን ጋር ሕብረት እንደሌለው በሰላማዊ ሰልፉ ላይ ነዋሪዎች ገልጸዋል፡፡
ሰልፈኞቹ ሀገርን ለአደጋ ያጋለጡ ከሀዲወችን እንደሚያወግዙም ነው መልዕክት ያስተላለፉት፡፡
የአማራ እና የቅማንት ሕዝብን አንድነት የሚለይ ሊኖር አይችልም ያሉት ሰልፈኞቹ ‟እኛ ልጆቿ እያለን ኢትዮጵያ አትፈርስም” ብለዋል፡፡
በሰልፉ ላይ የአይከል ከተማ አስተዳደር፣የጭልጋ ወረዳ የሥራ ኀላፊዎች፣ ነዋሪዎች እንዲሁም የሀገር ሽማግሌዎች ተገኝተዋል።
ዘጋቢ፡- አዲስ ዓለማየሁ – ከአይከል
ተጨማሪ መረጃዎችን ከአሚኮ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
ዩቱዩብ https://bit.ly/2RnNHCq
በዌብሳይት amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ
ትዊተር https://bit.ly/37m6a4m