የባሕር ዳር ከተማ ወጣቶች፣ የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ እና የደብረማርቆስ ዩኒቨርስቲ ለአፋር ክልል ተፈናቃዬች ድጋፍ አደረጉ።

187
መስከረም 13/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ❝አፋርና አማራ ዘመን የማይሽረው ወዳጆች፤ አለን ከጎናችሁ!” በሚል መሪ መልዕክት የባሕር ዳር ከተማ ወጣቶች፣ የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ እና የደብረማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ለአፋር ክልል ተፈናቃዬች የምግብ ድጋፍ አድርገዋል።
በድጋፉም ከ2 ሚሊዩን ብር በላይ የሚገመት የምግብ እህል ድጋፍ መደረጉን ከስፍራው የደረሰን መረጃ ያመላክታል።
ተጨማሪ መረጃዎችን ከአሚኮ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
በዌብሳይት amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ
Previous articleከመተማ ጎንደር የትራንስፖርት አገልግሎት ዳግም እንዲቋረጥ በሚንቀሳቀስ ማንኛውም የጠላት ቡድን የማያዳግም እርምጃ እንደሚወሰድ የምዕራብ ጎንደር ዞን ሰላምና የሕዝብ ደኅንነት መምሪያ አስታወቀ።
Next articleየሚኒስትሮች ምክር ቤት የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ።