የመገናኛ ብዙኃን የሥራ ኀላፊዎች አሸባሪውና ወራሪው የትህነግ ቡድን በደቡብ ጎንደር ዞን ያደረሰውን ጉዳት እየተመለከቱ ነው።

155
ደብረታቦር: መስከረም 06/2014 ዓ.ም (አሚኮ) አሸባሪውና ወራሪው የትህነግ ቡድን በአማራ ክልል በፈጸመው ወረራ ዜጎችን ገድሏል፣ አፈናቅሏል፣ የግልና የመንግሥት ንብረት ዘርፏል፣ አውድሟል።
አሸባሪውና ወራሪው የትህነግ ቡድን በደቡብ ጎንደር ዞን ወረራ በፈጸመበት ወቅት ያደረሰውን ጉዳት የመገናኛ ብዙኃን የሥራ ኀላፊዎች እየተመለከቱ ነው።
አሸባሪ ቡድኑ በፈጸመው ወረራ ጉዳት የደረሰባቸው የኅብረተሰብ ክፍሎችን፣ የወደሙ መሰረተልማቶችን እና የግለሰብ ሃብቶችን ይጎበኛሉ።
ምልከታቸውን በጉና በጌምድር ቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ኮሌጅ ጀምረዋል።
ዘጋቢ:- ቡሩክ ተሾመ
ተጨማሪ መረጃዎችን ከአሚኮ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
በዌብሳይት amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ
Previous articleአትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ አሸባሪው ትህነግ በአማራ ክልል በፈጸመው ወረራ ከቀያቸው ለተፈናቀሉ ወገኖች የምግብ ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ።
Next articleየኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ምክትል ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጀነራል አበባው ታደሰ በሰሜን ወሎ ግንባር ከዕዙ ከፍተኛ አመራሮች ጋር በግዳጅ አፈፃፀም ዙሪያ ተወያዩ።