በምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ የሚመራ የልዑካን ቡድን በአፋር ክልል በአሸባሪው ሕወሓት ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች ድጋፍ ለማድረግ ሰመራ ከተማ ገባ።

283
መስከረም 05/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤን ጨምሮ ፣ የከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች፣ ባለሀብቶችን እና የንግዱን ማኅበረሰብ ያካተተ ልዑካን አሸባሪው የሕወሓት ቡድን በአፋር ክልል ድጋፍ ለማድረግ ሰመራ ከተማ ገብቷል።
ሰመራ ሱልጣን አሊሚራህ ሀንፍሬ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የአፋር ክልል ርእሰ መሥተዳድር አወል አርባ እና ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች ለልዑካኑ አቀባበል ማድረጋቸውን ከአዲስ አበባ ፕረስ ሴክሬታሪያት የተገኘ መረጃ ያመላክታል።
ተጨማሪ መረጃዎችን ከአሚኮ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
በዌብሳይት amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ
Previous article❝በዚህ ወቅት ለአማራ ሕዝብ የሚደረግ ድጋፍ ትርጉሙ ትልቅ እና ለትውልድ የሚያልፍ ታሪክ ነው❞ ርእሰ መሥተዳድር አገኘሁ ተሻገር
Next articleኮሚሽኑ ዓለም አቀፍ ተራድኦ ድርጅቶች በአማራ ክልል የሰብዓዊ ድጋፍ እንዲያደረጉ እየሠራ መሆኑን ገለጸ።