❝አዲሱን ዓመት ስናከብር የተፈናቀሉ ወገኖችን በመደገፍ፣ የታመሙትን በመጠየቅ፣ የተራቡትን በማብላት፣ የተጠሙትን በማጠጣት መሆን ይገባዋል❞ ብፁዕ አቡነ አብርሃም

348

ባሕር ዳር: ጳጉሜን 05/2013 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የባሕር ዳር ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል ብፁዕ አቡነ አብርሃም አዲሱን ዓመት አሰመልክቶ የመልካም ምኞት መልእክት አስተላልፈዋል።

በመልእክታቸውም ❝አዲሱን ዓመት ስናከብር የተፈናቀሉ ወገኖችን በመደገፍ የታመሙትን በመጠየቅ፣ የተራቡትን በማብላት፣ የተጠሙትን በማጠጣት መሆን ይገባዋል❞ ብለዋል።

ብፁዕነታቸው አዲሱ ዓመት የሰላም፣ የምህረት እና የአንድነት እንዲሆን ተመኝተዋል።

ዘጋቢ:- ትርንጎ ይፍሩ

ተጨማሪ መረጃዎችን ከአሚኮ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
ዩቱዩብ https://bit.ly/2RnNHCq
በዌብሳይት amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ
ትዊተር https://bit.ly/37m6a4m

Previous articleምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የ2014 የዘመን መለወጫ በዓል አስመልክቶ የተላለፈ መልዕክት፡-
Next article❝አዲሱ ዓመት ፈተናዎቻችን ሁሉ በድል ተሻግረን የኢትዮጵያን ብልጽግና የምናይበት እንደሚሆን እምነቴ የፀና ነው❞ ርእሰ መሥተዳድር አገኘሁ ተሻገር