የሰሀላ ሰየምት ወረዳ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሃይማኖት ተከታዮች ሰልፍ እያካሄዱነው፡፡

334

ባሕር ዳር፡ መስከረም 18/2012 ዓ/ም (አብመድ) በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ሰሀላ ሰየምት ወረዳ መሸሀ ከተማ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ምዕመናን ሰልፍ እያካሄዱ ነው፡፡

ሰልፉ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንና ምዕመኖቿ ላይ እየደረሱ ያሉ በደሎችን የሚያወግዝና በጥፋተኞች ላይ መንግሥት ተጠያቂነትን እንዲያሰፍን የሚጠይቅ ነው፡፡

ፎቶ፡- የሰሀላ ሰየምት ወረዳ የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት

Previous articleበወምበርማ ወረዳ የሽንዲ ከተማ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ክርስትና ሀይማኖት ተከታዮች ሰላማዊ ሰልፍ እያካሄዱ ነው፡፡
Next articleኢትዮጵያ በለተሰንበት ግደይ አማካኝነት የመጀመሪያውን ሜዳሊያ አገኘች፡፡