በጋዝጊብላ ወረዳ አስከተማ የክርስትና ሃይማኖት ተከታዮች ሰልፍ አካሂደዋል፡፡

267

ባሕር ዳር፡ መስከረም 18/2012 ዓ/ም (አብመድ) በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳድር ጋዝጊብላ ወረዳ አስከተማ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሃይማኖት ተከታዮች በቤተ ክርስቲያኗ እና በምዕመኖቿ ላይ የሚደርሰውን ጥቃት በማውገዝ ሰልፍ እያካሄዱ ነው።

በቤተ ክርስቲያኗ እና በምዕመኖቿ ላይ ጥቃት የሚያደርሱ አካላትን መንግሥት ተጠያቂ እንዲያደርግም ሰልፈኞቹ ጠይቀዋል።

ፎቶ፦ የጋዝጊብላ ወረዳ የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት

Previous article‹‹የአማራን ክልል የጦርነት አውድማ ለማድረግ የሚጥሩ አካላት አይሳካላቸውም፤ ይህን ለማድረግ የሚመጡ ካሉም ለመከላከል አቅሙ፣ ብቃቱም አለን፡፡›› አቶ አገኘሁ ተሻገር
Next articleበወምበርማ ወረዳ የሽንዲ ከተማ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ክርስትና ሀይማኖት ተከታዮች ሰላማዊ ሰልፍ እያካሄዱ ነው፡፡