ብርሸለቆ መሠረታዊ የውትድርና ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት ለ34ኛ ጊዜ ያሰለጠናቸውን ወታደሮች ዛሬ ያስመርቃል።

702
ብርሸለቆ: ጳጉሜን 02/2013 ዓም(አሚኮ) ብርሸለቆ መሠረታዊ ውትድርና ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት ለሀገር ደጀን እና ለወገን አለኝታ የሆኑ ጀግኖችን እያበረከተ ይገኛል።
ትምህርት ቤቱ ዛሬ ለ34ኛ ጊዜ ያሰለጠናቸውን መሠረታዊ ወታደሮች ያስመርቃል።
አሸባሪው የትህነግ ወራሪ ቡድን የፈጠረውን ሀገር የማተራመስ ተግባር ለመመከት በርካታ ሀገር ወዳድ ወጣቶች መከላከያን ተቀላቅለው መሠረታዊ የውትድርና ትምህርት እየወሰዱ ነው። የዛሬ ተመራቂዎችም የዚህ አካል ናቸው ተብሏል።
በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ የተለያዩ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኅላፊዎች ይገኛሉ ተብሎ ይጠበቃል። ሥነ ሥርዓቱን ከቦታው እየተከታተልን እናደርሳለን።
ዘጋቢ፦ ጻዲቁ አላምረው -ከብርሸለቆ
ተጨማሪ መረጃዎችን ከአሚኮ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
በዌብሳይት amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ
Previous article“በ2014 ዓ.ም ችግሮቻችንን በመነጋገር በጋራ መፍታት እንጀምራለን፤ ነገር ግን መደማመጥ፣ ኅላፊነትን እና ግዴታን መቀበል ብሎም በጋራ መሥራትን መርህ ማድረግ ይኖርብናል” ዶክተር ሙሉነሽ አበበ
Next articleየሀገር መከላከያ ሠራዊት የሜካናይዝድ ክፍል ጠላትን በመቅጣት አይተኬ ሚና እየተጫወተ እንደሚገኝ የደብረ ዘቢጥ ግንባር ጀግኖችና መሪዎች ተናገሩ፡፡