“የወሎ ወጣቶች የጠላት ትህነግን ወረራ በየአቅጣጫዉ ለመመከት የምታደርጉትን ተጋድሎ በክልሉ መንግሥትና ሕዝብ ስም ምስጋና ሳቀርብላችሁ በታላቅ ኩራት ነው” የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አገኘሁ ተሻገር

236

ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 30/2013 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አገኘሁ ተሻገር በትዊተር የማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው “የወሎ ወጣቶች የጠላት ትህነግን ወረራ በየአቅጣጫዉ ለመመከት የምታደርጉትን ተጋድሎ በክልሉ መንግሥትና ሕዝብ ስም ምስጋና ሳቀርብላችሁ በታላቅ ኩራት ነው” ብለዋል፡፡

አሸባሪውና ወራሪው የትህነግ ወራሪ ኀይል በጀግኖች የኢትዮጵያ ልጆች በአማራ መሬት እየተቀበረ እንደሚገኝም ርእሰ መሥተዳድሩ ገልጸዋል፡፡

ተጨማሪ መረጃዎችን ከአሚኮ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
ዩቱዩብ https://bit.ly/2RnNHCq
በዌብሳይት amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ
ትዊተር https://bit.ly/37m6a4m

Previous article“የወሎ ሕዝብ ለፍቅር እንጅ በእብሪት የተሸነፈበት ታሪክ የለውም” የደቡብ ወሎ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ሰይድ መሐመድ
Next articleየጎንደር ዩኒቨርሲቲ ምሁራን መማክርት በሀገር ውስጥና በኩዬት የሚኖሩ አማራዎችን በማስተባበር በማይጠብሪ ግንባር ጠላትን እየደመሰሰ ለሚገኘው የወገን ጦር ድጋፍ አደረጉ፡፡