የመስቀል ደመራ በዓል በካርቱም መድኃኒዓለም ተከብሯል፡፡

189

ባሕር ዳር፡ መስከረም 17/2012 ዓ/ም (አብመድ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ምዕመናን በሱዳን ካርቱም በሚገኘው ካርቱም ደብረ ሠላም መድኃኒዓለም ቤተ ክርስቲያን የመስቀል ደመራ በዓልን አክብረዋል፡፡

በበዓሉ ላይ በሱዳን የኢትዮጵያ ኤምባሲ ዲፕሎማቶች፣ ሠራተኞች፣
የኢትዮጵያ ማኅበረሰብ አባላትና የኢትዮጵያ ወዳጅ ሱዳናውያን ተገኝተዋል፡፡

በኢፌዴሪ የሱዳን ኤምባሲ ምክትል ሚሲዮን መሪ አቶ መኮንን ጎሳዬ ለተሳታፊዎቹና ለሃይማኖቱ ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡

ምንጭ፡- በሱዳን የኢትዮጵያ ኤምባሲ

Previous articleየመስቀል ደመራ በዓል በኬንያ ናይሮቢ ተከብሯል፤ ኢትዮጵያውያን ተደጋግፈው ለሀገር ልማት እንዲቆሙም ጥሪ ተላልፏል፡፡
Next articleየመስቀል ደመራ በዓል ያለምንም የፀጥታ ችግር መከበሩን የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ።