የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አገኘሁ ተሻገር በአርቲስት ዓለማየሁ እሸቴ ህልፈት የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ።

205

ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 28/2013 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አገኘሁ ተሻገር በትዊተር የማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት ❝በጋሸ ዓለማየሁ እሸቴ ህልፈተ ህይወት የተሰማኝን ጥልቅ ሐዘን በራሴና
በመላው የአማራ ክልል ሕዝብና በክልሉ መንግሥት ስም እገልጻለሁ❞ ብለዋል።

ርእሰ መሥተዳድሩ ለአርቲስቱ ቤተሰቦችና አድናቂዎቹ መጽናናትን እንደሚመኙ ገልጸዋል።

❝ጋሸ ዓለማየሁ ባልባከነው ህይወትህ ለሀገራችን ብዙ ሠርተሃል❞ ሲሉም በትዊተር ገጻቸው ጠቅሰዋል።

ተጨማሪ መረጃዎችን ከአሚኮ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
ዩቱዩብ https://bit.ly/2RnNHCq
በዌብሳይት amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ
ትዊተር https://bit.ly/37m6a4m

Previous articleእኒህ ወራሪዎች የጠፋቸው ቅጡ፣ እንጀራ ልመና ክላሽ ታጥቀው መጡ፣ ቀኑ ወልቃይት ነው ተከዜ ወራቱ፣ መቁጠሪያው ጎንደር ነው ዓመተ ምህረቱ።
Next articleበጫት አቅራቢዎች፣ አጓጓዦች፣ አከፋፋዮች፣ ቸርቻሪዎች፣ አስቃሚዎቾና ተጠቃሚዎች ላይ የጎንደር ከተማ የጸጥታ ምክር ቤት የክልከላ ውሳኔ አስተላለፈ፡፡