በዋሽንግተን ዲሲና አካባቢው የሚገኙ ታዳጊ ኢትዮጵያውያን የቡሄ በዓልን በማስመልከት ለታላቁ ህዳሴ ግድብ የገቢ ማሰባሰቢያ መርኃግብር አካሄዱ።

111
ባሕር ዳር: ነሐሴ13/2013 ዓ.ም (አሚኮ) በዋሽንግተን ዲሲ እና አካባቢው የሚገኙ ታዳጊ ኢትዮጵያውያን የቡሄ በዓልን በማስመልከት በታዳጊ ሶፊ አስተባባሪነት ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የገቢ ማሰባሰቢያ መርኃግብር አካሂደዋል፡፡
በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ፍፁም አረጋ በማኅበራዊ ትስስር ገፃቸው የታዳጊ ሶፊ ብሎም የሁሉም ታዳጊዎች ሕልም እንዲሳካ ሁሉም ዜጎች ለግድቡ ግንባታ የሚያደርጉትን ድጋፍ አጠናክረው እንዲቀጥሉ በታዳጊዎቹ ስም ጥሪ አቅርበዋል፡፡
በመርኃግብሩ ላይ በቡሄ ጭፈራ የታጀቡ መልዕክቶችም ተላልፈዋል።
ተጨማሪ መረጃዎችን ከአሚኮ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
በዌብሳይት amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ
Previous articleጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የቱርክ ጉብኝታቸውን አጠናቀው አዲስ አበባ ገብተዋል።
Next article“የአማራን ሕዝብ ለመውረር በሀገር አጥፊው ኀይል አማካኝነት በውዴታም ሆነ በግዴታ ወደ አማራ መሬት የገባችሁ ሁሉ እጃችሁን ለመከላከያና ለአማራ ልዩ ኀይል እንድትሰጡ እናሳስባለን” አቶ ቀለመወርቅ ምህረቴ