
ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 12/2013 ዓ.ም (አሚኮ) ርዕሰ መስተዳድሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው “አሁን ካጋጠመን እንደ ዘር ሊያጠፋን የመጣን አሸባሪ ቡድን ከመፋለም ውጪ ምንም አማራጭ የለንም ብለን ተነስተናል” ብለዋል።
ርዕሰ መስተዳድሩ ዛሬ በደብረ ማርቆስ ለተመረቁ የልዩ ኅይል አባላትም እንኳን ለዚህ ታሪካዊ ኀላፊነት አበቃችሁ ብለዋል።
ተጨማሪ መረጃዎችን ከአሚኮ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
ዩቱዩብ https://bit.ly/2RnNHCq
በዌብሳይት amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ
ትዊተር https://bit.ly/37m6a4m