“የተፈረሙ ስምምነቶች የሀገራቱን ግንኙነት መጠናከር ያመላክታሉ” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ

182

ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 12/2013 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቱርክ እያደረጉት ባለው ጉብኝት “እኔን እና ልዑካን ቡድኔን በዛሬው ዕለት በቱርክ በደማቅ አቀባበል ስለተቀበሉን ፕሬዝዳንት ረሲፕ ታይፕ ኤርዶጋንን አመሰግናለሁ” ብለዋል።

የተፈረሙ ስምምነቶች የሀገራቱን ግንኙነት መጠናከር እንደሚያመላክቱም ገልጸዋል።

ለኢትዮጵያ ልማት እና መረጋጋት ቱርክ የምታደርገውን ድጋፍ እንደሚያደንቁም ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ጠቅሰዋል።

ተጨማሪ መረጃዎችን ከአሚኮ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
ዩቱዩብ https://bit.ly/2RnNHCq
በዌብሳይት amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ
ትዊተር https://bit.ly/37m6a4m

Previous articleበክምር ድንጋይ አንድ የአማራ ጀግና 11 የአሸባሪው ትህነግ ታጣቂዎችን ደመሰሰ።
Next articleThank you President Recep Tayyip Erdoğan for warmly receiving my delegation and I to Turkey” – Prime Minister Abiy Ahmed