የጨረታ ማስታወቂያ

1248

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ደብረወርቅ ቅርንጫፍ ተበዳሪ የሆኑት አቶ ባንተጊዜ ጉሩሙ አባተ የወሰዱትን የብድር ገንዘብ በውላቸው መሠረት መክፈል ስላልቻሉ ለብድሩ ዋስትና ይሆን ዘንድ በመያዣነት የሰጡትን ቤት ባንኩ በግልጽ ጨረታ መሸጥ ስለሚፈልግ መግዛት የሚፈልግ ሁሉ በጨረታው መሣተፍ ይችላል፡፡

Previous articleአዲሱ የቤጂንግ የአውሮፕላን ማረፊያ ሥራ ጀመረ፡፡
Next articleየቅጥር ማስታወቂያ