
የተሰየመው ጎዳና ከኮሌጅ ማዞሪያ እስከ ማራኪ ማዞሪያ ያለው ነው።
በተያያዘም የታላቁ የህዳሴ ግድብ የቀድሞ ሥራ አስኪያጅ ኢንጅነር ስመኘው በቀለ በስማቸው ጎዳና ተሰይሟል። መንገዱ ከማራኪ ማዞሪያ እስከ ሽንታ ድልድይ ያለው ነው።


ዘጋቢ፡- ተስፋዬ አይጠገብ -ከጎንደር

የተሰየመው ጎዳና ከኮሌጅ ማዞሪያ እስከ ማራኪ ማዞሪያ ያለው ነው።
በተያያዘም የታላቁ የህዳሴ ግድብ የቀድሞ ሥራ አስኪያጅ ኢንጅነር ስመኘው በቀለ በስማቸው ጎዳና ተሰይሟል። መንገዱ ከማራኪ ማዞሪያ እስከ ሽንታ ድልድይ ያለው ነው።


ዘጋቢ፡- ተስፋዬ አይጠገብ -ከጎንደር