
የደብረታቦር ጀግኖች የክተት አማራን ዘመቻ ተቀላቅለዋል።
ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 23/2013 ዓ.ም (አሚኮ) በደቡብ ጎንደር ዞን ደብረታቦር ከተማ የግልና የመንግሥት ትጥቅ የያዙ የጣይቱ ልጆች አማራንና ኢትዮጵያን ነጻ ለማውጣት ክተት አማራን ተቀላቅለዋል።
ሐምሌ 25/2013 ዓ.ም በከተማዋ ሕዝባዊ የክተት የድጋፍ ሰልፍ እንደሚኖርም
የደቡብ ጎንደር ዞን ብልጽግና ፓርቲ ጽሕፈት ቤት አስታውቋል፡፡



ተጨማሪ መረጃዎችን ከአሚኮ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
ዩቱዩብ https://bit.ly/2RnNHCq
በዌብሳይት amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ
ትዊተር https://bit.ly/37m6a4m
