
አርቲስት ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) በጎንደር አቀባበል ተደረገለት፡፡
ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 23/2013 ዓ.ም (አሚኮ) ቴዲ አፍሮ በሰብዓዊ፣ በማኅበራዊና በጥበቡ ዘርፍ እያደረገ ላለው አስተዋጽኦ ነገ በጎንደር ዩንቨርሲቲ የክብር ዶክትሬት ይበረከትለታል ብለዋል የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት አስራት አፀደወይን(ዶክተር)።
በቦታዉም የዩንቨርሲቲዉ ፕሬዝዳንት ፣ ምክትል ፕሬዝዳንት፣ የከተማዋ ከንቲባ ሞላ መልካሙ እና የጎንደር የባሕል ማዕከል በጎንደር አየር ማረፊያ ተገኝተዉ አቀባበል አድርገዋል።

ዘጋቢ፡- አዲስ አለማየሁ-ከጎንደር
ተጨማሪ መረጃዎችን ከአሚኮ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
ዩቱዩብ https://bit.ly/2RnNHCq
በዌብሳይት amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ
ትዊተር https://bit.ly/37m6a4m
