በባሕር ዳር የቆየው የኤርትራ ብሔራዊ የእግርኳስ ቡድን በአማራ ክልል መንግሥት ሽኝት እየተደረገለት ነው።

273

በባሕር ዳር የቆየው የኤርትራ ብሔራዊ የእግርኳስ ቡድን በአማራ ክልል መንግሥት ሽኝት እየተደረገለት ነው።

ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 18/2013 ዓ.ም (አሚኮ) በባሕር ዳር ከተማ ለሴካፋ ውድድር የቆየው ከ23 ዓመት በታች የኤርትራ ብሔራዊ የእግርኳስ ቡድን በክልሉ መንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች ሽኝት እየተደረገለት ነው።

በመርሃ ግብሩ የአማራ ክልል ርእሰ መስተዳድር አገኘሁ ተሻገር፣ የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፈጉባኤ ወርቅሰሙ ማሞ፣ ምክትል ርእሰ መስተዳድር ዶክተር ፈንታ ማንደፍሮ እና ሌሎችም ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች ተገኝተዋል።

ተጨማሪ መረጃዎችን ከአሚኮ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
ዩቱዩብ https://bit.ly/2RnNHCq
በዌብሳይት amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ
ትዊተር https://bit.ly/37m6a4m

Previous articleበኮምቦልቻ ከተማ የሚገኙ የቀድሞ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት አባላት የክልሉ መንግሥት ያስተላለፈውን የክተት ጥሪ በመቀበል አሸባሪውን ቡድን ለመደምሰስ ዝግጁ መሆናቸውን ገለጹ።
Next articleየወልቃይት ጠገዴ ሕዝብ የአማራንና የኢትዮጵያን ህልውና ለማስቀጠል የቀደመውን ዝግጁነት እንዲያረጋግጥ የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ ጥሪ አቀረቡ።