የአማራ ሕዝብ ልዩ ኀይሉን ለማጠናከርና ደጀን ለመኾን እያደረገ ያለውን ተነሳሽነት ለማበረታታት የአማራ ፖሊስ የማርች ባንድ አባላት በጎንደር ከተማ ዋና ዋና ጎዳናዎች ላይ ትርዒት እያሳዩ ነው።

412
የአማራ ሕዝብ ልዩ ኀይሉን ለማጠናከርና ደጀን ለመኾን እያደረገ ያለውን ተነሳሽነት ለማበረታታት የአማራ ፖሊስ የማርች ባንድ አባላት በጎንደር ከተማ ዋና ዋና ጎዳናዎች ላይ ትርዒት እያሳዩ ነው።
ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 18/2013 ዓ.ም (አሚኮ) የክልላችን እና የሀገራችን ሰላም ለመጠበቅ የአማራ ልዩ ኀይል ፖሊስን እንዲቀላቀሉ እና በአማራ ሕዝብ ላይ የተቃጣውን የህልውና አደጋ መመከት አንደሚገባም ጥሪ መቅረቡን የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን በማኅበራዊ ትስስር ገጹ አስታውቋል።
ተጨማሪ መረጃዎችን ከአሚኮ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
በዌብሳይት amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ
Previous article“አሸባሪው ትህነግ የኢትዮጵያ ሕዝብን በማጋጨት ዕድሜውን ለማራዘም ጥረት የሚያደርግ ስብስብ ነው” የኦሮሚያ ክልል የመንግሥት ኮምዩኒኬሽን ቢሮ
Next article“ለሀገራችን ሉዓላዊነት ዛሬም እንቆማለን” የሰሜን ሸዋ ዞን የቀድሞ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት አባላት