ተጨማሪ የደቡብ ክልል ልዩ ኃይል አባላት ወደ ግዳጅ ቀጠና ሊያመሩ ነው፡፡

192

ተጨማሪ የደቡብ ክልል ልዩ ኃይል አባላት ወደ ግዳጅ ቀጠና ሊያመሩ ነው፡፡

ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 15/2013 ዓ.ም (አሚኮ) አሸባሪው የሕወሓት ቡድን ሀገር ላይ የጋረጠውን አደጋ ለመቀልበስ ኢትዮጵያዊያን በአንድነት እየሠሩ ይገኛሉ።

የደቡብ ክልል ልዩ ኃይል ሀገራዊ ጥሪውን በመቀበልም ከጀግናው የመከላከያ ሠራዊት ጎን መቆሙን ትግሉን በመቀላቀል አረጋግጧል።

ዛሬ ተጨማሪ የክልሉ ልዩ ኃይል አባላትም ወደ ግዳጅ ቀጠና እንደሚያመሩ ከደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት የተገኘ መረጃ ያመላክታል።

ተጨማሪ መረጃዎችን ከአሚኮ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
ዩቱዩብ https://bit.ly/2RnNHCq
በዌብሳይት amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ
ትዊተር https://bit.ly/37m6a4m

Previous articleለአሸባሪው ሕወሓት ቡድን በተለያየ መንገድ ድጋፍ ሲያደርጉ የነበሩ 28 ግለሰቦችና ንብረቶቻቸው በቁጥጥር ስር ማዋሉን የሶማሌ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡
Next articleየህልውና ዘመቻውን በውጤት ለመፈጸም የሚባክን ጊዜ፣ ጉልበት እንዲሁም ገንዘብ መኖር የለበትም ሲሉ የአማራ ክልል መንገድና ትራንስፖርት ቢሮ ምክትል ኀላፊ ቀለሙ ሙሉነህ ተናገሩ፡፡