ፕሬዘዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ለእስልምና ሃይማኖት ተከታዮች ለኢድ አል አድሐ ( አረፋ) በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡

140
ፕሬዘዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ለእስልምና ሃይማኖት ተከታዮች ለኢድ አል አድሐ ( አረፋ) በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡
ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 12/2013 ዓ.ም (አሚኮ) ፕሬዘዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ባስተላለፉት መልዕክታቸው ለመላው ሙስሊም ኢትዮጵያዊያን እንኳን ለኢድ አል አድሐ ( አረፋ ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ ብለዋል።
“በዓሉ የሀገራችሁን ሰላም እና እድገት የምታስቡበት ፣ ለተቸገሩ ወገኖቻችሁ እንደየ አቅማችሁ የምትደርሱበት ይሆን ዘንድ በራሴ እና በኢትዮጵያ ሕዝብ ስም እመኛለሁ” ነው ያሉት።
ተጨማሪ መረጃዎችን ከአሚኮ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
በዌብሳይት amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ
Previous articleየወልቃይት ሕዝብ የጀግና እግርን ያጥባል፤ ባንዳን ደግሞ ይመነጥራል፡፡
Next articleየተቸገሩ ወገኖችን በመርዳት እንዲሁም እርስ በእርስ በመተሳሰብ እና በመተጋገዝ የኢድ አል አድሐ (አረፋ) በዓል ማክበር እንደሚገባ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ፡፡