“የትህነግ ጁንታ ቡድን ህፃናትን ለሽብር ተግባር ከፊት ማሰለፉ አሳዛኝ ድርጊት ነው” አና ጎሜዝ

287
“የትህነግ ጁንታ ቡድን ህፃናትን ለሽብር ተግባር ከፊት ማሰለፉ አሳዛኝ ድርጊት ነው” አና ጎሜዝ
ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 08/2013 ዓ.ም (አሚኮ) በአውሮፓ ህብረት በፓርላማ አባልነት ለ15 ዓመታት ያገለገሉት አና ጎሜዝ የትህነግ ጁንታ ቡድን ህፃናትን ለሽብር ተግባር ከፊት ማሰለፉ አሳዛኝ ድርጊት መሆኑን ገለጹ፡፡
አና ጎሜዝ በትውተር ገጻቸው “ሰላም፣ ዴሞክራሲ እና እውነተኛ ልማት እውን እንዲሆን ፅኑ ምኞት እንዳለኝ ለኢትዮጵያዊያን ይድረሳቸው” ብለዋል፡፡
ተጨማሪ መረጃዎችን ከአሚኮ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
በዌብሳይት amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ
Previous articleበአንድነት በመቆም በአሸባሪው ትህነግ ላይ የማያዳግም እርምጃ መውሰድ እንደሚገባ ኮሎኔል አለበል አማረ ገለጹ፡፡
Next articleየከተማቸውን ሰላም በመጠበቅ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር እያከናወኑ መሆናቸውን የኮምቦልቻ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ፡፡