ኢትዮጵያውያን የጸጥታው ምክር ቤት በሕዳሴ ግድቡ ላይ የሚያደርገውን ጣልቃ ግብነት በመቃወም ሰልፍ እያካሄዱ ነው።

196

ኢትዮጵያውያን የጸጥታው ምክር ቤት በሕዳሴ ግድቡ ላይ የሚያደርገውን ጣልቃ ግብነት በመቃወም ሰልፍ እያካሄዱ ነው።

የጸጥታው ምክር ቤት ግብጽና ሱዳን ባቀረቡት ጥያቄ አማካኝነት በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ዙሪያ ስብሰባ ያደርጋል።

ምክርቤቱ የሚያካሂደውን ስብሰባ በመቃወም በአሜሪካ በተለያዩ ግዛቶች የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ኒው ዮርክ በሚገኘው የተመድ መሥሪያ ቤት ተገኝተው ሰልፍ እያካሄዱ ነው።

 

Previous articleየጸጥታው ምክር ቤት በህዳሴ ግድብ ዙሪያ የሚያደርገውን ስብሰባ የሚቃወም ሰልፍ ማምሻውን በኒው ዮርክ ይካሄዳል።
Next article“የጸጥታው ምክር ቤት የህዳሴውን ግድብ ጉዳይ የማየት ስልጣን የለውም” ኢንጅነር ስለሺ በቀለ