“ኢትዮጵያውያን ሁለተኛውን ዙር የሕዳሴ ግድብን ሙሌትና ሉዓላዊነታችንን ለማስጠበቅ፣ አንድና ብዙ ሆነን እንነሣ” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)

177
“ኢትዮጵያውያን ሁለተኛውን ዙር የሕዳሴ ግድብን ሙሌትና ሉዓላዊነታችንን ለማስጠበቅ፣ አንድና ብዙ ሆነን እንነሣ” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 01/2013 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስሰር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት “በሀገር ውስጥና በውጭ ያለን ኢትዮጵያውያን፣ ሁላችንም ለኢትዮጵያ ከልብ ተነሥተን፣ የክረምቱን ግብርናና የበጎ ፈቃድ አገልግሎት፣ አረንጓዴ ዐሻራን፣ ሁለተኛውን ዙር የሕዳሴ ግድብን ሙሌት፣ ሉዓላዊነታችንን ማስጠበቅን፣ ዲፕሎማሲያችንን፣ በአንድ ጊዜ፣ አንድና ብዙ ሆነን፣ በብዙ መስኮች ለማሳካት እንነሣ” ብለዋል፡፡
ተጨማሪ መረጃዎችን ከአሚኮ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
በዌብሳይት amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ
Previous article“በምግብ ዋስትና ችግር ምክንያት ከትምህርት ገበታቸው የሚቀሩ ተማሪዎችን ቁጥር ለመቀነስ በትምህርት ቤት የተማሪዎች ምገባ መርኃግብር ተግባራዊ መደረጉ አስፈላጊ ነዉ” የትምህር ሚኒስትር ዶክተር ኢንጅነር ጌታሁን መኩሪያ
Next articleየወልቃይት ስትራቴጅክ ጠቀሜታና የውጭ ኃይሎች የፖለቲካ ሴራ፡፡