የ2014 የሀገሪቱ በጀት 561 ነጥብ 7 ቢሊዮን ብር ኾኖ ጸደቀ፡፡

143
የ2014 የሀገሪቱ በጀት 561 ነጥብ 7 ቢሊዮን ብር ኾኖ ጸደቀ፡፡
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 28/ 2013 ዓ.ም (አሚኮ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 4ኛ ልዩ ስብሰባ የፌዴራል መንግሥትን የ2014 በጀት ዓመት ረቂቅ በጀትን አጽድቋል፡፡
በዚህም መሠረት የ2014 የሀገሪቱ አጠቃላይ በጀት 561 ነጥብ 7 ቢሊዮን ብር ሆኖኾ ጸድቋል፡፡
በዳግማዊ ተሰራ
ተጨማሪ መረጃዎችን ከአሚኮ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
በዌብሳይት amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ
Previous article“ኢትዮጵያ ላይ ግልጽ አደጋ እስካልመጣ ድረስ ከማንም ጋር ውጊያ አንፈልግም፤ በሰላም፣ በትብብር መልማትና ማደግ እንፈልጋለን” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)
Next article“በአሸባሪው ሕወሓት ላይ የተወሰደው ርምጃ ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊያንን ለመከፋፈል የተሠራው ሥራ እንዲቀንስ ውጤት አምጥቷል” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)