“የኢትዮጵያ የርህራሄ ተምሳሌት የነበሩት አበበች ጎበናን ህልፈተ ህይወት ስሰማ እጅግ አዝኛለሁ” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)

178
“የኢትዮጵያ የርህራሄ ተምሳሌት የነበሩት አበበች ጎበናን ህልፈተ ህይወት ስሰማ እጅግ አዝኛለሁ” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 27/2013 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የክብርት ዶክተር አበበች ጎበና ህልፈተ ህይወት አስመልክቶ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
በመልዕክታቸውም “የኢትዮጵያ የርህራሄ ተምሳሌት የነበሩት አበበች ጎበናን ህልፈተ ህይወት ስሰማ እጅግ አዝኛለሁ” ብለዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለክብርት ዶክተር አበበች ጎበና ቤተሰቦች፣ ወዳጆቻቸው እና በሕይወታቸው ላይ ተጽዕኖ ለነበራቸው ሁሉ ከልብ መፅናናትን እመኛለሁ ነው ያሉት፡፡
ተጨማሪ መረጃዎችን ከአሚኮ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
በዌብሳይት www.amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ
Previous article“ፖሊስነት ለሕዝብና ለሀገር ጥቅምና ክብር ሲባል ራስን አሳልፎ በመስጠት መስዋእትነት የሚከፈልበት ክቡር ሙያ ነው”
Next articleየአማራ ክልል የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በክልሉ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል በንቅናቄ ሲሠሩ የቆዩ ሥራዎች በሚፈለገው መልኩ ውጤት አለማስመዝገቡን አስታወቀ፡፡