ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ለ13ኛ ዙር ያሰለጠናቸውን ከ3 ሽህ በላይ ተማሪዎችን እያስመረቀ ነው፡፡

157
ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ለ13ኛ ዙር ያሰለጠናቸውን ከ3 ሽህ በላይ ተማሪዎችን እያስመረቀ ነው፡፡
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 22/2013 ዓ.ም (አሚኮ) ዩኒቨርስቲው በ9 የትምህርት ኮሌጆች በመጀመሪያ ዲግሪ፣ በሁለተኛና በሦስተኛ ዲግሪ ከሚያስመርቃቸው ተማሪዎች ውስጥ 40 በመቶ ሴቶች ናቸው፡፡
ዩኒቨርስቲው ዛሬ የሚያስመርቀው ለ13ኛ ዙር ነው፤ የዛሬ ተመራቂዎችን ጨምሮ ከ26 ሺህ በላይ ተማሪዎችን አሰልጥኖ አስመርቋል፡፡
ተጨማሪ መረጃዎችን ከአሚኮ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
በዌብሳይት www.amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ
Previous articleየሀገር መከላከያ ሠራዊት በብር ሸለቆ ያሰለጠናቸውን መሠረታዊ ወታደሮች እያስመረቀ ነው።
Next articleየዚያ ዘመን ቅርሶች በዚህ ዘመን መጥፋት የለባቸውም!