የአብን የድርጅት ጉዳይ ኃላፊ ጋሻው መርሻ ድምፅ ሰጡ።

153
የአብን የድርጅት ጉዳይ ኃላፊ ጋሻው መርሻ ድምፅ ሰጡ።
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 14/2013 ዓ.ም (አሚኮ) በእስቴ 1 ምርጫ ክልል ምርጫ ጣቢያ 1 የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) የድርጅት ጉዳይ ኃላፊ ጋሻው መርሻ ድምፅ ሰጥተዋል፡፡
እስካሁን ባየሁት የምርጫው ሂደት ሕዝቡ በንቃት እየተሳተፈ ነው ብለዋል።
ካለፉት ምርጫዎች ያሁኑ የተሻለ ነው ያሉት አቶ ጋሻው የምርጫውን ውጤት በጸጋ ለመቀበል ዝግጁ መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡
ዘጋቢ፡- ምስጋናው መልካም – ከእስቴ
ተጨማሪ መረጃዎችን ከአሚኮ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
በዌብሳይት www.amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ
Previous article‹‹ችግኝ እየተከልን ዴሞክራሲንም እንተክላለን›› ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ.ር)
Next article‹‹የምርጫውን ውጤት መቀበል ለቃል መቆም ነው›› ርእሰ መስተዳድር አገኘሁ ተሻገር