ድምጽ በመስጠት ላይ እንዳሉ ምጥ የተያዙት ነፍሰጡሯ እናት በሰላም ተገላገሉ፡፡

176
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 14/ 2013 ዓ.ም ወይዘሮ አበራሽ ጉታ በአርሲ ዞን ሄጦሳ ወረዳ ነዋሪ ናቸው፡፡ በጠዋቱ ድምጻቸውን ለመስጠት ወደ ሃጤ አንዶዴ ሄጦሳ ዙሪያ ምርጫ ጣቢያ የመጡት ነፍሰጡሯ እናት በመምረጥ ላይ እንዳሉ ነበር በምጥ የተያዙት፡፡
ወዲያውኑም ምርጫውን ፈፅመው ወደ ህክምና ተቋም በመሄድ በሰላም ተገላግለዋል፡፡
ዘጋቢ፡- ማርታ ጌታቸው – ከአርሲ
ተጨማሪ መረጃዎችን ከአሚኮ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
በዌብሳይት amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ
Previous articleበደቡብ ወሎ ዞን የቦረና ወረዳ ነዋሪዎች ድምጽ እየሰጡ ነው፡፡
Next articleየአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ(አብን) የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ጣሂር ሙሐመድ የምርጫ ካርድ ባወጡበት በጎንደር ዙሪያ ምርጫ ክልል 4 በእንፍራንዝ ከተማ ቀጠና 5 ምርጫ ጣቢያ በመገኘት ድምጽ ሰጥተዋል፡፡