ምርጫውን በሰላም አጠናቅቆ ውጤቱን ለመቀበል መዘጋጀት እንደሚገባ ርእሰ መሥተዳድር አገኘሁ ተሻገር ተናገሩ፡፡

142
ምርጫውን በሰላም አጠናቅቆ ውጤቱን ለመቀበል መዘጋጀት እንደሚገባ ርእሰ መሥተዳድር አገኘሁ ተሻገር ተናገሩ፡፡
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 14/2013 ዓ.ም (አሚኮ) በጎንደር ከተማ ድምፅ የሰጡት የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አገኘሁ ተሻገር በምርጫው ሒደትና የምርጫ ቦርድን ውጤት ከመቀበል አንጻር አስተያየት ሰጥተዋል፡፡ ምርጫውን በሰላም አጠናቅቆ ውጤቱን ለመቀበል መዘጋጀት እንደሚገባም ርእሰ መሥተዳድሩ ተናግረዋል፡፡
በአማራ ክልል በርካታ የፖለቲካ ፓርቲዎችና የግል ተወዳዳሪዎች በምርጫው መሳተፋቸውንና ውጤቱ በጉጉት የሚጠበቅ መኾኑንም አቶ አገኘሁ ለጋዜጠኞች ገልጸዋል፡፡
ተጨማሪ መረጃዎችን ከአሚኮ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
በዌብሳይት www.amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ
Previous article‹‹ምርጫው የኢትዮጵያን ሰርግ፣ የልጅህን ሰርግ የምታዬበት የሚመስል ድባብ ነው ያለው›› ሙሐዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክበረት
Next article“ሕዝቡ የሚሰጠንን ድምጽ እናከብራለን፤ የሕዝቡ ድምጽ እንዲከበር እንሠራለን” የአብን ሊቀመንበር ረዳት ፕሮፌሰር በለጠ ሞላ