በጉባላፍቶ ምርጫ ክልል ደብረ ገሊላ ምርጫ ጣቢያ ድምጽ መስጠት ተጀምሯል፡፡

142
በጉባላፍቶ ምርጫ ክልል ደብረ ገሊላ ምርጫ ጣቢያ ድምጽ መስጠት ተጀምሯል፡፡
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 14/2013 ዓ.ም (አሚኮ) በጉባላፍቶ ምርጫ ክልል ደብረ ገሊላ ምርጫ ጣቢያ የድምጽ መስጠት ሂደቱ የተጀመረው የምርጫ ታዛቢዎች የጽምፅ መስጫ ኮሮጆዎች ባዶ መሆናቸውን ከተመለከቱ በኋላ ነው፡፡
መራጮች ቀድመው በምርጫ ጣቢያ በመገኘትና አስፈላጊውን መስፈርት በማሟላት ድምጽ በመስጠት ላይ ይገኛሉ፡፡
ዘጋቢ፡- ጻዲቁ አላምረው – ከወልድያ
ተጨማሪ መረጃዎችን ከአሚኮ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
በዌብሳይት www.amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ
Previous articleበእስቴ አንድ ምርጫ ክልል ምርጫ ጣቢያ ሁለት ድምጽ መስጠት ተጀምሯል፡፡
Next articleበአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ልደታ ክፍለ ከተማ ነዋሪዎች ለቀጣይ 5 ዓመታት የሚመራቸውን መሪ መምረጥ ጀምረዋል።