ብልጽግና ፓርቲ ያዘጋጀው የስድስት ኪሎ ሜትር ሩጫ ውድድር በመስቀል አደባባይ ተካሄደ፡፡

226

ብልጽግና ፓርቲ ያዘጋጀው የስድስት ኪሎ ሜትር ሩጫ ውድድር በመስቀል አደባባይ ተካሄደ፡፡

ባሕር ዳር፡ ግንቦት 29 ቀን 2013 (አሚኮ) የአዲስ አበባ ብልጽግና ፓርቲ የስድስተኛው ሀገር አቀፍ ምርጫን አስመልክቶ ያካሄደው የስድስት ኪሎ ሜትር ሩጫ ውድድር በመስቀል አደባባይ ተካሂዷል።

በሩጫው ላይ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች፣ የከተማዋ የብልጽግና እጩዎችና ከፍተኛ መሪዎች ተሳታፊ መሆናቸውን ኢዜአ ዘግቧል፡፡

ተጨማሪ መረጃዎችን ከአሚኮ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
ዩቱዩብ https://bit.ly/2HYJBLZ
በዌብሳይት www.amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ
ትዊተር https://bit.ly/37m6a4m

Previous articleቀዳሚዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በማዕከላዊ አርማጭሆ ማሰሮ ደንብ ትምህርት ቤት ግንባታ ሥራ አስጀመሩ፡፡
Next articleየጣና በለስ ስኳር ፕሮጀክት በአካባቢው የመስኖ ልማት ሥራን በማዘመንና የሥራ ዕድል በመፍጠር ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያደረገ መኾኑን የአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ገለጸ።