ርዕሰ መስተዳድሩ ለቢሮ እና የተለያዩ ተቋማት ኃላፊዎች ሹመት ሰጡ፡፡

730

ርዕሰ መስተዳድሩ ለቢሮ እና የተለያዩ ተቋማት ኃላፊዎች ሹመት ሰጡ፡፡

የአማራ ብሄራዊ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ተመስገን ጥሩነህ የተለያዩ ሹመቶችን ሰጥተዋል።

በዚህ መሰረት ፦

• አቶ ሙሉቀን አየሁ – የክልሉ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ኃላፊ
• ዶክተር መልካሙ አብቴ – የክለሉ ጤና ጥበቃ ቢሮ ኃላፊ
• ዶክተር ደስታ ተስፋው – የክልሉ የበይነ መንግስታት ኃላፊ
• አቶ ጎሹ እንዳላማው – የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ልዩ አማካሪ
• አቶ ቀለሙ ሙሉነህ እምሩ – የክልሉ መንገድና ትራንስፖርት ምክትል ቢሮ ኃላፊ
• አቶ ማሩ ቸኮል መንግስቱ – የክልሉ የሥነ ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር
• አቶ ፈንታው አዋየሁ – የክለሉ ገጠር መንገዶች ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ ምክትል ሥራ አስኪያጅ
• አቶ ዘላለም ልየው – የክልሉ የጣና ሐይቅና ሌሎች የውሃ አካላት ጥበቃና ልማት ኤጀንሲ ምክትል ስራ አስኪያጅ
• ወይዘሮ ባንቺአምላክ ገብረማርያም – የክልሉ ወሳኝ ኩነቶች ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር
• አቶ ሞላ ትእዛዙ – የክልሉ ወሳኝ ኩነቶች ኤጀንሲ ምክትል ዳይሬክተር
• አቶ ሀብታሙ መላክ – የርዕሰ መስተዳድር ጽህፈት ቤት ምክትል የጽህፈት ቤት ኃላፊ
• ወይዘሮ ውባለም እስከዚያው – የአማራ ክልል ህዝቦች ሰማዕታት መታሰቢያ ሃውልት ጽህፈት ቤት ዋና ስራ አስኪያጅ
• አቶ አዲስ በየነ – የአማራ ክልል ህዝቦች ሰማዕታት መታሰቢያ ሃውልት ጽህፈት ቤት ምክትል ስራ አስኪያጅ
• አቶ በለጠ ጌታነህ – የዕፅዋት ዘርና ሌሎች የግብርና ግብአቶች ጥራት ቁጥጥር ኳራንታይን ባለስልጣን ምክትል ዳይሬክተር ሆነው መሾማቸው ታውቋል፡፡

Previous articleየክልሉ ቴክኒክ ሙያ እና ኢንተርፕራይዝ ልማት ቢሮ በዲፕሎማ መርሀ ግብር ለማስተማር ከተሰጣቸው ዕውቅና ውጪ ሲያስተምሩ የተገኙ ዘጠኝ ካምፓስ እና ኮሌጆችን መዝጋቱን መዘገባችን ይታወሳል፡፡
Next articleበርዕሰ መስተዳድሩ የተመራ የሥራ ኃላፊዎች ልዑክ የስንዴ ኩታ ገጠም ማሳዎችን እየጎበኘ ነው፡፡