ማንም ከውድድሩ እንደወጣ አድርጎ እንዳይሰማው፡፡

269

    የሊቨርፑል አሰልጣኝ የርገን ክሎፕ የፕርምየር ሊጉን ክብር በበላይነት ለማጠናቀቅ ማንም እርግጠኛ ሊሆን እንደማይገባ በማሳሰብ አርሰናል እና ቸልሲ አሁንም ከፉክክሩ ውጭ እንዳልወጡ አሰልጣኙ አሰገንዝበዋል፡፡

    ቸልሲና አርሰናል የደረጃ ሰንጠረዡን በቀዳሚነት ከሚመራው ሊቨርፑል በ11 ነጥብ ዝቅ ብለው በአራተኛ እና አምስተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጠዋል፡፡

 ባለፉት አስር የውድድር ዓመታት (ጊዜያት) ውስጥ ስምንቱ ክለቦች በገና ሰሞን መሪ በመሆን የፕሪምየር ሊጉ አሸናፊ ሆነው ያጠናቀቁበት ነው፡፡ በሁለቱ ግን የተለየ ሁኔታ አጋጥሟል፡፡ በአውሮፓውያኑ 2008-2009 እና 2013-2014 የውድድር አመት በገና ሰሞን የበላይነቱን አስጠብቆ መጓዝ የቻለው ሊቨርፑል በስተመጨረሻ ሁለተኛ ሆኖ ነው ያጠናቀቀው፡፡    

                                                                                                           ምንጭ፡-ቢቢሲ

Previous articleአጼዎቹ በመቀሌ ኤርፖርት በወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ፤ በመቀሌ 70 እንደርታ ደጋፊዎች እና የክለብ አመራሮች ደማቅ አቀባበል ተደረገላቸው።
Next articleስፖርት ቅምሻ