
አጼዎቹ በመቀሌ ኤርፖርት በወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ፤ በመቀሌ 70 እንደርታ ደጋፊዎች እና የክለብ አመራሮች ደማቅ አቀባበል ተደረገላቸው።
ባሕር ዳር፡ ታኅሳስ 27/2011ዓ.ም (አብመድ) ፋሲል ከነማ ነገ ከወልዋሎ ጋር ለሚያደርገው ጨዋታ ዛሬ መቀሌ ላይ አቀባበል ተደርጎለታል፡፡

ጨዋታው ነገ 9፡00 በመቀሌ -ትግራይ ስታድየም ይካሄዳል፡፡
ምንጭ፡-የፋሲል ከነማ ስፖርት ገጽ
አጼዎቹ በመቀሌ ኤርፖርት በወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ፤ በመቀሌ 70 እንደርታ ደጋፊዎች እና የክለብ አመራሮች ደማቅ አቀባበል ተደረገላቸው።
ባሕር ዳር፡ ታኅሳስ 27/2011ዓ.ም (አብመድ) ፋሲል ከነማ ነገ ከወልዋሎ ጋር ለሚያደርገው ጨዋታ ዛሬ መቀሌ ላይ አቀባበል ተደርጎለታል፡፡
ጨዋታው ነገ 9፡00 በመቀሌ -ትግራይ ስታድየም ይካሄዳል፡፡
ምንጭ፡-የፋሲል ከነማ ስፖርት ገጽ